ሀ. እንጀራ በወጥ እየበሉ መኖር
ለ. ባል/ሚስት/ትዳር/ልጆች አፍርቶ ኖሮ መሞት
ሐ. እግዚአብሔርን ማምለክ
መ. ወጥሮ በመስራት ንብረት(ገንዘብ) ማፍራት ፣ መኪና መግዛት(መቀየር)፣
ቤት መግዛት(መቀየር)፣በእግርም በፈረስም ብሎ ወደ ዳያስፖራ መሄድ
ሠ. ኃይሉንም ክብሩንም አይ ዘንድ መገስገስ
ረ. ሀ እና ለ
ሰ. ሐ እና መ
ሸ. ሐ እና ሠ
ቀ. ይለፈኝ
በ. ሁሉም
ተ.ምርጫው አስጨነቀኝ